የመልእክቶቹ ቅደም ተከተል፣ የተጻፈበት ዓመት - ቦታ - ዋና ይዘቱ
- Category: የቅዱስ ጳውሎስ አጭር የሕይወት ታሪክና መልእክቶቹ
- Published: Saturday, 04 July 2009 22:22
- Written by Super User
- Hits: 7357
- 04 Jul
ረ. የመልእክቶቹ ቅደም ተከተል
ይህ ቅደም ተከትል በሦስት የተከፋፈለ ነው። መጀመርያው ዓምድ ቀኖናዊ ቅደም ተከተል ማለትም መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በ4ኛው ክ.ዘ. መጨረሻ አካባቢ ሲካተቱ መልእክቶቹ የተሰጣቸውና ዛሬም የምናገኘው ቅደም ተከተል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የትሬንቶ ጉባኤ በ1546 ዓ.ም. ያጸደቀው እንዲሁም ሦስተኛው ደግሞ የክርስትና ትውፊት ይከተለው የነበረው ቅደም ተከትል ነው። በአሁኑም ዘመን የምንጠቀምበት መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ቅደም ተከትል የተከተለ ነው። በዚህም ምክንያት “ቀኖናዊ” - ለሁሉም ማነጻጸሪያ የሚሆን መመዘኛ ተባለ። ሁለተኛው ዓምድ የተጻፈበትን ግዜ እንደ ቅደም ተከተሉ ተቀምጧል፤ ሦስተኛው ደግሞ የተጻፈበትን ቦታ - ማለት ከአንድ ከተማ ወይም ቦታ የተላኩትን ለማመልከት በአንድ ላይ ማለት ነው።
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የምናገኘው (ቀኖናዊ) ቅደም ተከትል |
በተጻፈበት ዓመተ ምሕረት ቅደም ተከተል መሠረት |
የተጻፈበት ቦታ |
|||||
ቍ. |
መልእክት |
ዓመት |
ቦታ |
መልእክት |
ዓመት |
መልእክት |
ቦታ |
1 |
ሮሜ |
57/58 |
ቆሮንቶስ |
1 ተሰሎንቄ |
51 |
1 ተሰሎንቄ |
ከ ቆሮንቶስ |
2 |
1 ቆሮንቶስ |
57 |
ኤፌሶን |
2 ተሰሎንቄ |
51 |
2 ተሰሎንቄ |
|
3 |
2 ቆሮንቶስ |
57 |
መቄዶንያ |
1 ቆሮንቶስ |
56 |
ገላትያ |
|
4 |
ገላትያ |
57 |
ኤፌሶን |
ገላትያ |
56 |
ሮሜ |
|
5 |
ኤፊሶን |
61-63 |
ሮማ |
2 ቆሮንቶስ |
57 |
|
ከ ኤፌሶን |
6 |
ፊልጵስዩስ |
61-63 |
ሮማ(ኤፌሶን) |
1 ቆሮንቶስ |
57 |
1 ቆሮንቶስ |
|
7 |
ቆላስያስ |
61-63 |
ሮማ |
ገላትያ/2 ቆሮ. |
56/57 |
2 ቆሮንቶስ |
|
8 |
1 ተሰሎንቄ |
51- |
ቆሮንቶስ |
ሮሜ |
57/58 |
ፊልጵስዩስ? |
|
9 |
2 ተሰሎንቄ |
51- |
ቆሮንቶስ |
ኤፌሶን - ፊልጵስዩስ |
62 63 |
|
ከ ሮሜ |
10 |
1 ጢሞቴዎስ |
65 |
መቄዶንያ |
ፊልጵስዩስ |
57 |
ቆላስያስ |
|
11 |
2 ጢሞቴዎስ |
67 |
ሮማ |
ቆላስያስ |
62 |
ኤፌሶን |
|
12 |
ቲቶ |
65- |
መቄዶንያ |
ፊልሞና |
62 |
ፊልሞና |
|
13 |
ፊልሞና |
61-63 |
ሮማ |
ቲቶ |
66 |
1 ጢሞቴዎስ |
|
14 |
ዕብራውያን |
67 |
|
1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ዕብራውያን |
66 66 67 |
2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ፊልጵስዩስ? |
የተጻፈበት ዓመት - ቦታ - ዋና ይዘቱ
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የምናገኘው (ቀኖናዊ) ቅደም ተከትል |
የተጻፈበት ዓመት |
የተጻፈበት ቦታ |
ዋና ይዘቱ |
||
1 |
ሮሜ |
57/58 |
ቆሮንቶስ |
ስለ ድኅነት ያስተምራል፤ በዝርዝር ያስረዳል |
|
2 |
1 ቆሮንቶስ |
57 |
ኤፌሶን |
ስለ ተለያየ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር |
|
3 |
2 ቆሮንቶስ |
57 |
መቄዶንያ |
ክርስቲያናዊ አገልግሎት እንዴት መሆን እንዳለበት |
|
4 |
ገላትያ |
57 |
ኤፌሶን |
መዳን በእምነት የሚልና ፍሬዎቹን ይተነትናል |
|
5 |
ኤፊሶን |
61-63 |
ሮማ |
አማኙ “በክርስቶስ” ያለው ቦታ |
|
6 |
ፊልጵስዩስ |
61-63 |
ሮማ(ኤፌሶን) |
በክርስቶስ የሚያምነው አመለካከቱ |
|
7 |
ቆላስያስ |
61-63 |
ሮማ |
አማኝ በክርስቶስ ምልአትን ያገኛል |
|
8 |
1 ተሰሎንቄ |
51- |
ቆሮንቶስ |
ስለ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣት ይናገራል |
|
9 |
2 ተሰሎንቄ |
51- |
ቆሮንቶስ |
ስለ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣት ግልጽ ያደርግዋል |
|
10 |
1 ጢሞቴዎስ |
65 |
መቄዶንያ |
አገልጋይ/መሪ ማድረግ ያለበት |
|
11 |
2 ጢሞቴዎስ |
67 |
ሮማ |
ለትንሹ መሪ/አገልጋይ የመጨረሻ አደራ |
|
12 |
ቲቶ |
65- |
መቄዶንያ |
እውነተኛ ትምህርትና የመሪው ሥነ ምግባር |
|
13 |
ፊልሞና |
61-63 |
ሮማ |
ጳውሎስ አንድ ነገር እንዲደረግለት ይጠይቃል |
|
14 |
ዕብራውያን |
67 |
|
የክርስቶስ የክርስቲያናዊ ሕይወት ትልቅነት |
መልእክቶቹ በየክፍላቸው ሲመደቡ
ሀ. ትልልቅ መልእክቶች (ከፊልጵስዩስ ጋር ሰባቱ ትልልቅ መልእክቶች ተብለው ይጠራሉ።)
1. 1 ተሰሎንቄ
2. 2 ተሰሎንቄ
3. 1 ቆሮንቶስ
4. 2 ቆሮንቶስ
5. ገላትያ
6. ሮማ
7. ፊልጵስዩስ
ለ. የእስር ቤት መልእክቶች (ጳውሎስ ታስሮ እያለ የጻፋቸው መልእክቶች)
1. ፊልጵስዩስ
2. ፊልሞና
3. ቆላስያስ
4. ኤፌሶን
ሐ. ሓዋርያዊ/ እረኛዊ መልእክቶች
1. 1 ጢሞቴዎስ - በኤፌሶን መሪ የነበረ
2. ቲቶ - በቀርጤስ መሪ የነበረ
3. 2 ጢሞቴዎስ - በኤፌሶን መሪ የነበረ
4. ዕብራውያን